Telegram Group & Telegram Channel
ሳልፈቅድ እንዳትወስደኝ

ሞት ሞት ይሸተኛል መኖር ምንአባቱ
ደርሰሀል መሠለኝ ጠነባኝ ክርፋቱ
ከደጃፌ ቆሞ በር ይቆረቁራል
አገዳደል እንጂ አኗኗር የት ያዉቃል

ግባ እንዳልለዉ ወና ነዉ ሌማቴ
አትድረስ እንዳልል እንግዳ ለቤቴ

በባዶ ቤት መጥቶ ሊያበዛዉ ሀጥያቴን
በር ይቆረቁራል.........

እርቃን ነዉ ገላዬ
አልሸፈንኩት ነገር ሸለፈት ስጋዬን
አላበራዉ ነገር መቅረዝ ለጓዳዬ
ጨላልሟል ደማምኗል የቤት ገመናዬ።

ዘንድሮን እለፈኝ ግድ የለም አትምጣ
ከወና ቤቴ ዉስጥ ነፍሴን ይዘህ አትዉጣ።

ለከርሞ..............
ሸለፈት ስጋዬን በቅጠል ሸፍኜ
ለእንጀራ የሚሆን ሊጥ አቀጣጥኜ
የቆሸሸ ልብሴን በእንዶድ አፅድቼ
ለጨለመዉ ጓዳ ፋኖሴን አብርቼ
እጠብቅሀለሁ................

ግን

ልክ ስትመጣ ቤቴ ካልወገገ
መቅረዜ ካልበራ
ጠረኔ አዉዶ ዉጪ ካልተጣራ
እለፈኝ ግድ የለም
አምናም ያለፈችዉ በቸርነትህ እንጂ በብልጠት አይደለም

።።ብለህ ንገርልኝ
ስባሪ ልብ ከያዝክ እግረ መንገድህን ከበራፍ ጣልልኝ።

በትዝታ ወልዴ

JOIN👉 @Tizita_wolde



tg-me.com/yetebibanelifign/3280
Create:
Last Update:

ሳልፈቅድ እንዳትወስደኝ

ሞት ሞት ይሸተኛል መኖር ምንአባቱ
ደርሰሀል መሠለኝ ጠነባኝ ክርፋቱ
ከደጃፌ ቆሞ በር ይቆረቁራል
አገዳደል እንጂ አኗኗር የት ያዉቃል

ግባ እንዳልለዉ ወና ነዉ ሌማቴ
አትድረስ እንዳልል እንግዳ ለቤቴ

በባዶ ቤት መጥቶ ሊያበዛዉ ሀጥያቴን
በር ይቆረቁራል.........

እርቃን ነዉ ገላዬ
አልሸፈንኩት ነገር ሸለፈት ስጋዬን
አላበራዉ ነገር መቅረዝ ለጓዳዬ
ጨላልሟል ደማምኗል የቤት ገመናዬ።

ዘንድሮን እለፈኝ ግድ የለም አትምጣ
ከወና ቤቴ ዉስጥ ነፍሴን ይዘህ አትዉጣ።

ለከርሞ..............
ሸለፈት ስጋዬን በቅጠል ሸፍኜ
ለእንጀራ የሚሆን ሊጥ አቀጣጥኜ
የቆሸሸ ልብሴን በእንዶድ አፅድቼ
ለጨለመዉ ጓዳ ፋኖሴን አብርቼ
እጠብቅሀለሁ................

ግን

ልክ ስትመጣ ቤቴ ካልወገገ
መቅረዜ ካልበራ
ጠረኔ አዉዶ ዉጪ ካልተጣራ
እለፈኝ ግድ የለም
አምናም ያለፈችዉ በቸርነትህ እንጂ በብልጠት አይደለም

።።ብለህ ንገርልኝ
ስባሪ ልብ ከያዝክ እግረ መንገድህን ከበራፍ ጣልልኝ።

በትዝታ ወልዴ

JOIN👉 @Tizita_wolde

BY የጠቢባን እልፍኝ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/yetebibanelifign/3280

View MORE
Open in Telegram


የጠቢባን እልፍኝ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

What is Telegram?

Telegram’s stand out feature is its encryption scheme that keeps messages and media secure in transit. The scheme is known as MTProto and is based on 256-bit AES encryption, RSA encryption, and Diffie-Hellman key exchange. The result of this complicated and technical-sounding jargon? A messaging service that claims to keep your data safe.Why do we say claims? When dealing with security, you always want to leave room for scrutiny, and a few cryptography experts have criticized the system. Overall, any level of encryption is better than none, but a level of discretion should always be observed with any online connected system, even Telegram.

Telegram and Signal Havens for Right-Wing Extremists

Since the violent storming of Capitol Hill and subsequent ban of former U.S. President Donald Trump from Facebook and Twitter, the removal of Parler from Amazon’s servers, and the de-platforming of incendiary right-wing content, messaging services Telegram and Signal have seen a deluge of new users. In January alone, Telegram reported 90 million new accounts. Its founder, Pavel Durov, described this as “the largest digital migration in human history.” Signal reportedly doubled its user base to 40 million people and became the most downloaded app in 70 countries. The two services rely on encryption to protect the privacy of user communication, which has made them popular with protesters seeking to conceal their identities against repressive governments in places like Belarus, Hong Kong, and Iran. But the same encryption technology has also made them a favored communication tool for criminals and terrorist groups, including al Qaeda and the Islamic State.

የጠቢባን እልፍኝ from br


Telegram የጠቢባን እልፍኝ
FROM USA